Thanks! Share it with your friends!
You disliked this video. Thanks for the feedback!
ሦስት ኢትዮጵያዊያን ሴት ልጆች በመላ ሃገሪቱ እየተዘዋወሩ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን “በአስማት” በማስቆም ላይ ናቸው። በትምህርት ቤቶችም ሴት ልጆች ዕኩል ተሳትፎ እንዲኖራቸው ምትኀታዊ ሥራቸውን ይሠራሉ። እንዴት ከማለታችሁ በፊት ነገሩ አዲስ የአሻንጉሊት ፊልም ጭብጥ ነው - አኒሜሽን። ማርተ ፋን ደርቮልፍ ከአዲስ አበባ የዘገበችውን ሔኖክ ሰማእግዜር ያቀርበዋል።
ሦስት ኢትዮጵያዊያን ሴት ልጆች በመላ ሃገሪቱ እየተዘዋወሩ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን “በአስማት” በማስቆም ላይ ናቸው። በትምህርት ቤቶችም ሴት ልጆች ዕኩል ተሳትፎ እንዲኖራቸው ምትኀታዊ ሥራቸውን ይሠራሉ። እንዴት ከማለታች...
ሦስት ኢትዮጵያዊያን ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ለማስቆም እየሠሩ ነው::